Wolaita Sodo, Ethiopia
info@isfministry.org
+251936339292
Save the Family, Save the Church
 

By faith Noah, being warned of God of things not seen as yet, moved with fear, prepared an ark to the saving of his house; Hebrew 11:7

በሐዋሳ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን   ከየካቲት 18-22/2012 ዓ/ም ዓመታዊ የእህቶች ኮምፈራንስ ተካሄደ።
በሐዋሳ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን   ከየካቲት 18-22/2012 ዓ/ም ዓመታዊ የእህቶች ኮምፈራንስ ተካሄደ።

በሐዋሳ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ ቤተክርስቲያን   ከየካቲት 18-22/2012 ዓ/ም በነበረዉ ዓመታዊ የእህቶች ኮምፈራንስ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ስልጠና በቤተሰብ አድን አገልግሎት ለቤተሰብ መሪዎች የተሰጠ ሲሆን  21-22/6/ 2012 ዓ/ም ባለዉ ጊዜ ለባሎችና ለሚስቶች ለወጣቶች ትምህርት የተሰጥቱዋል፡፡ ለቤተሰብ ጸሎትና ባሎችና ሚስቶች፣ ወላጆች ለልጆችን ቡራኬ ጊዜ ተደርጉዋል፡፡ በዚህ ኮምፍራንስ በአከባቢ ስላሌዉ የቤተሰብ ሁኔታ ስለ ጋብቻ ፍቺ፣ ልጆች ለወላጆች ያለመታዘዝ ችግሮች፣ የቤተሰብ መንፈሳዊ ሕይወት መሞት እያስከተለ ያለዉ ችግር፣ በልጆች አያያዝና አስተዳደግ የሚታዩ ችግሮች የተዳሰሱ ሲሆን የጉባኤ አባላት ስለ ቤተሰብ አድን አገልግሎት እና ራዕይ እግዚአብሔርን አመስግነዋል፡፡ ከ400 በላይ የቤተሰብ አድን አገልግሎት ቤተሰብን ደቀ መዝሙር የማድረግ ዘዴ አንደኛ መጽሐፍ በቤተሰብ የሚጠና ስለሆነ የማግኘት ዕድል ተፈጥሮ በታላቅ ደስታ በንስሐና በጸሎት ተጠናቁዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *