Wolaita Sodo, Ethiopia
info@isfministry.org
+251936339292
Save the Family, Save the Church
 

By faith Noah, being warned of God of things not seen as yet, moved with fear, prepared an ark to the saving of his house; Hebrew 11:7

በአረካ ከተማ ከወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር ቤተሰብ አድን አገልግሎት ከጥር 5-6/2015 ዓ/ም  ኮምፍራንስ ተካሄደ፡፡
በአረካ ከተማ ከወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር ቤተሰብ አድን አገልግሎት ከጥር 5-6/2015 ዓ/ም  ኮምፍራንስ ተካሄደ፡፡

በአረካ ከተማ ከወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመተባበር ቤተሰብ አድን አገልግሎት ከጥር 5-6/2015 ዓ/ም  ኮምፍራንስ ተካሄደ፡፡ በዚህ ኮምፍራንስ ስለ ጋብቻ መበላሸት፣ ቤተሰብ ከእግዚአብሔር ጋር ሕብረት ካለማድረግ የተነሳ መንፈሳዊ ሕይወት እየሞተ በመሆኑ በቤተሰብ መካከል እየተፈጠሩ ስላሉ ችግሮች እና ቤተሰብ አድን አገልግሎት የማገልገል ዘዴ፣ የጋብቻ ፍቺ ምክንያቶች ትምህርት የተሰጥቱዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በተደረገዉ የጸሎትና የፈዉስ ጊዜ ብዙዎች ከእስራት የተፈቱ ሲሆን ስለቤተሰብ ንስሐ በመግባት ከሚሄዱበት የጥፋት መንገድ ብዙዎች መመለስ ችለዋል፡፡ በመጨረሻም ቤተሰብን ለእግዚአብሔር መንግሥት ለማዘጋጀት፣ የቤተሰብ እምልኮ ለማካሄድ ቃል በመግባት በታላቅ የእግዚአብሔር መገኘት በደስታ እና በምስጋና ተጠ ናቁዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *