Wolaita Sodo, Ethiopia
info@isfministry.org
+251936339292
Save the Family, Save the Church
 

By faith Noah, being warned of God of things not seen as yet, moved with fear, prepared an ark to the saving of his house; Hebrew 11:7

“መፋታትን እጠላለሁ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ የጋብቻ ፍቺ በመቃወም ሰኔ 22, 2015 ዓ/ም ኮምፍራንስ ተካሂዱዋል
“መፋታትን እጠላለሁ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር” በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ከተማ የጋብቻ ፍቺ በመቃወም ሰኔ 22, 2015 ዓ/ም ኮምፍራንስ ተካሂዱዋል

በወላይታ ሶዶ ከተማ " መፋታትን እጠላለሁ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር" በሚል መሪ ቃል የጋብቻ ፍቺ በመቃወም ሰኔ 22/2015 ዓ/ም ኮምፍራንስ ተካሂዱዋል፡፡
በአለማችንና በምድራችን የጋብቻ መበላሸት (ግብረ ሰዶም፣ ኮንትራት ጋብቻ፣ የመሳሰሉት)  በተለይም የጋብቻ ፍቺ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሆኑ አሳዛኝ እየሆነ መጥቱዋል፡፡ ይህን ሁኔታ ለሚመለከታቸዉ አካላት ግንዛቤ መፍጠርና መቃወም ተገቢ ስለሚሆን በከተማዉ  የጋብቻ ፍቺ መቃወም ከፍተኛ አዋጅ የታወጀ ሲሆን፣ " መፋታትን እጠላለሁ ይላል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር " የሚል መሪ ቃል ባኔር በማዘጋጀት  በየጎዳናዉ በመለጠፍ ብዙዎች እንዲያነቡ ከመደረጉም በተጨማሪ ለጉባኤ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን የፓናል ዉይይት በማድረግ ሰፍ ግንዛቤ የመፍጠር አገልግሎት ተሰጥቱዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *