Wolaita Sodo, Ethiopia
info@isfministry.org
+251936339292
Save the Family, Save the Church
 

By faith Noah, being warned of God of things not seen as yet, moved with fear, prepared an ark to the saving of his house; Hebrew 11:7

የቤተሰብ ቀን ምስረታ በዓል ተካሄደ
የቤተሰብ ቀን ምስረታ በዓል ተካሄደ

ቤተሰብ በዓመት አንድ ቀን በአደባባይ ሁሉም የቤተሰብ አባላት ወጥተዉ እግዚአብሔርን የሚያመሰግኑበት፣ የሚያመልኩበትና ንስሐ የሚገቡበት ቀን መኖር አስፈላጊ በመሆኑ በዓለም አቀፍ ቤተሰብ አድን አገልግሎት ከወላይታ ክልል አብያተ ክርስቲያናት ጋር በመሆን ሻማ በማብራት የቤተሰብ ቀን በሚል ሰኔ 22 በዓል በኢትዮጵያ በሚገኙ ቤተሰብ አባላት  ዘንድ ታዉቆ እንድከበር የቤተሰብ ቀን ሰኔ 22/2015 ዓ/ም ምሥረታ ተደርጉዋል፡፡