Wolaita Sodo, Ethiopia
info@isfministry.org
+251936339292
Save the Family, Save the Church
 

By faith Noah, being warned of God of things not seen as yet, moved with fear, prepared an ark to the saving of his house; Hebrew 11:7

በሳዱዬ ቃለ ሕይወት ቤ/ያን በተደረገው ኮምፍራንስ ቤተሰብ አድን አገልግሎት ትምህርት ተሰጠ፡፡
በሳዱዬ ቃለ ሕይወት ቤ/ያን በተደረገው ኮምፍራንስ ቤተሰብ አድን አገልግሎት ትምህርት ተሰጠ፡፡

በሳዱዬ ቃለ ሕይወት ቤ/ያን በተደረገው ኮምፍራንስ ቤተሰብ አድን አገልግሎት ትምህርት ተሰጠ፡፡ በሶዶዬ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን የካቲት 16-18/2016 ዓ.ም. ሦስት ቀን በተዘጋጀ ኮምፍራንስ ስለ ቤተሰብ አድን አገልግሎት ትምህርት የተሰጠ ሲሆን ፣ የቅድመ ጋብቻና የጋብቻ በመላሸት፣ ወላጆች ከልጆች ጋር ስላለዉ አስከፍ ሁኔታ፣ በቤተሰብ ወንጀል እየተፈጸመ መምጣት፣ ፈርሃ እግዚአብሔር እየጠፋ መምጣት፣ አሁን ቤተክርስቲያን ስላለችበት ሁኔታ ትምህርት በመሰጠቱ አገልጋዮችን ጨምሮ ጉባኤዉ በእግዚአብሔር ፊት ወድቆ ንስሐ የገባ ሲሆን የጌታ መምጣት በደጅ ስለሆነ ቤተሰብ እንድዘጋጅ እግዚአብሔር ያሳሰበን ጊዜ ነዉ በማለት በታላቅ ደስታ እግዚአብሔርን በማመስገን ተጠናቁዋል፡፡  

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *